Telegram Group & Telegram Channel
➡️ " ውላችን ይቋረጥ ፣ ገንዘባችንም ይመለስ ብለው የፈረሙ 4,000 ቆጣቢዎች አሉ " - የቤት እጣ ቆጣቢዎች

➡️ " ከጤና ሚኒስቴርም ከዳሽን ባንክም ጋር የመግባቢያ ሰነድ ስላለን ተመካክረን መልስ እንሰጣለን " - ጎጆ ብሪጂ

ከ7,500 በላይ ለሚሆኑ ጤና ባለሙያዎች ቤት ገንብቶ ለማስረከብ ከጤና ሚኒስቴርና ከዳሽን ባንክ የሦስትዮሽ ውል የፈረመው ጎጆ ብሪጂ ሀውሲንግ፣ እጣውን በወቅቱ እያወጣ ባለመሆኑ፣ ለወጣላቸውም ግንባታ ባለመጀመሩ፣ 4,000 ቆጣቢዎች ገንዘባቸው እንዲመለስ ቢጠይቁም እንዳልተመለሰላቸው ገልጸዋል።

አሁንም ቢሆን እንዲመለስላቸው ጠይቀል።

የቆጣቢዎቹ ኮሚቴ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጠው ቃል፣ " በየ 3 ወሩ ለማውጣት እጣው ሳይሰጥ 2 ዙር አልፏል። ለምን ? ተብለው ሲጠየቁ 'የመሬት አስተዳደር ችግር ስላለብን ነው' እያሉ እስካሁን ቆዩ" ብሏል።

" ውላችን ይቋረጥ፣ ገንዘባችን ይመለስ ብለው የፈረሙ 4,000 ቆጣቢዎች አሉ " ያለው ኮሚቴው፣ በደብዳቤ ጭምር ቢጠይቅም መፍትሄ እንዳልተሰጠው አስረድቷል።

ለተየሳው የእጣ መዘግየት ቅሬታ በጎጆ ብሪጅ ሃውሲንግ በኩል ምላሽ እንዲሰጡ የተጠየቁት አቶ አልማው ጋሪ በሰጡት ሞላሽ፣ " የገጠመን ችግር አደረጃጀት ላይ መዘግየቶች ስለነበሩ ነው " ብለዋል።

" የሚያደራጀው የአዲስ አበባ ህብረት ሥራ ኮሚሽን የሚባለው ነው " ያሉት አቶ አልማው፣ " በሌላ ሳይት ላይ በተፈጠረ ክስ ትንሽ ሥራው ስለቆመ እስኪ ውጤቱን እንየው የሚል ሀሳብ ተነስቶ ስለነበረ የመዘግየት ጉዳይ አጋጥሟል " ነው ያሉት።

ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከጠየቁ ለምን ገንዘባቸውን አልመለሳችሁም ? በማለት ለጠየቀው ጥያቄ ፣ " ውሉ የሚያስቀምጣቸው ብዙ ነገሮች አሉ። ይህን ደግሞ ለብቻችን ሳይሆን ከጤና ሚኒስቴርም ከዳሽን ባንክም ጋር የመግባቢያ ሰነድ ስላለን ተመካክረን መልስ እንሰጣለን " ብለዋል።

የመጀመሪያው እጣ ማውጣት ተደርሶ ወደ 300 ሰዎች እጣ የደረሳቸው አሉ። እነርሱን ለማደራጀት በሂደት ላይ ነው ያለነው” ያሉት አቶ አልማው፣ “አንዳንዶች ደግሞ ቅሬታ አላቸው እየመጡ ይጠይቃሉ” ሲሉ ተናግረዋል።

" የቅሬታ አቅራቢዎቹን ጉዳይም ባለፈው ሳምንት ጤና ሚኒስቴር የተቋማት ተወካዮች በተገኙበት ውይይት ተደርጎ አቀረቡ አቅጣጫ ተቀምጧል። ምናልባት በዚህ ሳምንት አንድ ደረጃ ላይ ይደርሳል " ብለዋል።

Via: Tikvah Ethiopia
___
👉 ለተከታታይ የጤና መረጃዎች
በTelegram-  www.tg-me.com/kr/Doctors Online 🇪🇹/com.Thequorachannel
በGroup www.tg-me.com/Ethiopianquora
በFb  https://www.facebook.com/Doctorsonlineeth/
በWhatsapp Channel
https://tinyurl.com/4934hfbf
በwebsite https://doctorsonlinee.com
ይከታተሉን።

➡️ Share



tg-me.com/Thequorachannel/11040
Create:
Last Update:

➡️ " ውላችን ይቋረጥ ፣ ገንዘባችንም ይመለስ ብለው የፈረሙ 4,000 ቆጣቢዎች አሉ " - የቤት እጣ ቆጣቢዎች

➡️ " ከጤና ሚኒስቴርም ከዳሽን ባንክም ጋር የመግባቢያ ሰነድ ስላለን ተመካክረን መልስ እንሰጣለን " - ጎጆ ብሪጂ

ከ7,500 በላይ ለሚሆኑ ጤና ባለሙያዎች ቤት ገንብቶ ለማስረከብ ከጤና ሚኒስቴርና ከዳሽን ባንክ የሦስትዮሽ ውል የፈረመው ጎጆ ብሪጂ ሀውሲንግ፣ እጣውን በወቅቱ እያወጣ ባለመሆኑ፣ ለወጣላቸውም ግንባታ ባለመጀመሩ፣ 4,000 ቆጣቢዎች ገንዘባቸው እንዲመለስ ቢጠይቁም እንዳልተመለሰላቸው ገልጸዋል።

አሁንም ቢሆን እንዲመለስላቸው ጠይቀል።

የቆጣቢዎቹ ኮሚቴ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ በሰጠው ቃል፣ " በየ 3 ወሩ ለማውጣት እጣው ሳይሰጥ 2 ዙር አልፏል። ለምን ? ተብለው ሲጠየቁ 'የመሬት አስተዳደር ችግር ስላለብን ነው' እያሉ እስካሁን ቆዩ" ብሏል።

" ውላችን ይቋረጥ፣ ገንዘባችን ይመለስ ብለው የፈረሙ 4,000 ቆጣቢዎች አሉ " ያለው ኮሚቴው፣ በደብዳቤ ጭምር ቢጠይቅም መፍትሄ እንዳልተሰጠው አስረድቷል።

ለተየሳው የእጣ መዘግየት ቅሬታ በጎጆ ብሪጅ ሃውሲንግ በኩል ምላሽ እንዲሰጡ የተጠየቁት አቶ አልማው ጋሪ በሰጡት ሞላሽ፣ " የገጠመን ችግር አደረጃጀት ላይ መዘግየቶች ስለነበሩ ነው " ብለዋል።

" የሚያደራጀው የአዲስ አበባ ህብረት ሥራ ኮሚሽን የሚባለው ነው " ያሉት አቶ አልማው፣ " በሌላ ሳይት ላይ በተፈጠረ ክስ ትንሽ ሥራው ስለቆመ እስኪ ውጤቱን እንየው የሚል ሀሳብ ተነስቶ ስለነበረ የመዘግየት ጉዳይ አጋጥሟል " ነው ያሉት።

ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከጠየቁ ለምን ገንዘባቸውን አልመለሳችሁም ? በማለት ለጠየቀው ጥያቄ ፣ " ውሉ የሚያስቀምጣቸው ብዙ ነገሮች አሉ። ይህን ደግሞ ለብቻችን ሳይሆን ከጤና ሚኒስቴርም ከዳሽን ባንክም ጋር የመግባቢያ ሰነድ ስላለን ተመካክረን መልስ እንሰጣለን " ብለዋል።

የመጀመሪያው እጣ ማውጣት ተደርሶ ወደ 300 ሰዎች እጣ የደረሳቸው አሉ። እነርሱን ለማደራጀት በሂደት ላይ ነው ያለነው” ያሉት አቶ አልማው፣ “አንዳንዶች ደግሞ ቅሬታ አላቸው እየመጡ ይጠይቃሉ” ሲሉ ተናግረዋል።

" የቅሬታ አቅራቢዎቹን ጉዳይም ባለፈው ሳምንት ጤና ሚኒስቴር የተቋማት ተወካዮች በተገኙበት ውይይት ተደርጎ አቀረቡ አቅጣጫ ተቀምጧል። ምናልባት በዚህ ሳምንት አንድ ደረጃ ላይ ይደርሳል " ብለዋል።

Via: Tikvah Ethiopia
___
👉 ለተከታታይ የጤና መረጃዎች
በTelegram-  www.tg-me.com/kr/Doctors Online 🇪🇹/com.Thequorachannel
በGroup www.tg-me.com/Ethiopianquora
በFb  https://www.facebook.com/Doctorsonlineeth/
በWhatsapp Channel
https://tinyurl.com/4934hfbf
በwebsite https://doctorsonlinee.com
ይከታተሉን።

➡️ Share

BY Doctors Online 🇪🇹





Share with your friend now:
tg-me.com/Thequorachannel/11040

View MORE
Open in Telegram


Doctors Online 🇪🇹 Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

How to Invest in Bitcoin?

Like a stock, you can buy and hold Bitcoin as an investment. You can even now do so in special retirement accounts called Bitcoin IRAs. No matter where you choose to hold your Bitcoin, people’s philosophies on how to invest it vary: Some buy and hold long term, some buy and aim to sell after a price rally, and others bet on its price decreasing. Bitcoin’s price over time has experienced big price swings, going as low as $5,165 and as high as $28,990 in 2020 alone. “I think in some places, people might be using Bitcoin to pay for things, but the truth is that it’s an asset that looks like it’s going to be increasing in value relatively quickly for some time,” Marquez says. “So why would you sell something that’s going to be worth so much more next year than it is today? The majority of people that hold it are long-term investors.”

The messaging service and social-media platform owes creditors roughly $700 million by the end of April, according to people briefed on the company’s plans and loan documents viewed by The Wall Street Journal. At the same time, Telegram Group Inc. must cover rising equipment and bandwidth expenses because of its rapid growth, despite going years without attempting to generate revenue.

Doctors Online 🇪🇹 from kr


Telegram Doctors Online 🇪🇹
FROM USA